Here are some of the Causes, with the most recently created ones listed first. Simply select a cause that is close to your heart and donate generously.
“ኑ! እጅ ለእጅ ተያይዘን የራሳችንን ችግር በራሳችን እንፍታ” ጳጉሜን አምስት በጎ አድራጎት ድርጅት በ 2011 ዓ/ም የኢ.ፌ.ድ.ሪ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1113/2011 በተሰጠው ስልጣን በመዝገብ ቁጥር 4434 ተመዝግቦ ህጋዊ ሰውነትን ያገኘ ሀገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት ነው፡፡ የድርጅቱ ዋና ዓላማ መስራት የሚችል ጉልበት፤ መማር የሚችል አእምሮ ይዘ…
Donateየአምላክ ልጆች ፋውንዴሽን (የአልፋ) ነን:: ከሥራዎቻችን አንዱና ዋነኛ የሆነው "የአራስ ቤት" በሀገራችን በዓይነቱ የመጀመሪያ ሲሆን የአገልግሎት ትኩረቱም ችግረኛ ሴቶች በመንግሥት ጤና ተቋማት ከወለዱ በኋላ በመረከብ እናቶች ታርሰው፣ ልጆች የእናታቸውን ጡት ለስድስት ወራት ጠብተው፣ በሙያ ሠልጥነው እና እናቶች ጎዳናን ለኑሮ እንዳይመርጡ ህጻናቱም ከጉዳት እንዲያመልጡ የአስተሳሰብ ለውጥ በመፍ…
Donateመቅደስ የልጆች አድማስን ለማቋቋም ሃሳቡ የተፀነሰው ከ6 አመታት በፊት ሲሆን በቅን አሳቢዋ አርቲስት መቅደስ ፀጋዬ የተመሠረተ፣ ሙሉ በሙሉ ሃገር በቀል የሆነ የግብረ ሠናይ ድርጅት ነው። ድርጅቱ የተቋቋመው በዋናነት ልዩ ትኩረትና ጥበቃ ለሚያስፈልጋቸው ሕፃናትና ልጆችን ለመደገፍ፣ ከተለመደው የህፃናት ማሳደጊያዎች ለየት ባለ መልኩ የተቋቋመና ትልቅ ኃላፊነትን አንግቦ ትውልድ መቅረፅ ላይ …
Donateበግንቦት ልደታ ግቢ ጉባኤዎቻችንን እናስብ፤ አደራችንንም እንወጣ ! ማኅበረ ቅዱሳን በግቢ ጉባኤት በሚሰጠው አገልግሎት ግቢ ጉባኤያትን በመመሥረት፣ ሥርዓተ ትምህርት በመቅረጽ፣ መማሪያ መጽሐፍትን በማዘጋጀት፣ መምህራንን በመመደብ ተከታታይ መሠረታዊ መንፈሳዊ ትምህርቶችን እየሰጠ በአደራ መስቀል እና በአባቶች ቡራኬ በማስመረቅ ላይ ይገኛል፡፡ በዚህ አገልግሎቱም ለቅድስት ቤተ ክርስቲያ…
Donateበቀደሙት አባቶቻችን ጥረት የቆዩልንና አገራችን በዓለም መድረክ በበጎ መልኳ እንድትታወቅ ያደረጉ ቅርሶቻችንን ትላንት በነበሩበት ሁኔታ ልንጠብቃቸውና ልንከባከባቸው ይገባል፡፡ ከነዚህ ቅርሶቻችን መካከል አንዱ የሆነው በከተማችን እምብርት ላይ በአራት ኪሎ ቤተመንግስት አጠገብ የሚገኘው የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ነው፡፡ ካቴድራሉ ለቤተክርስቲያናችን ከአክሱም ጽዮን ቀጥሎ ሁለተኛው ታ…
Donateመቄዶንያ ከ7,500 በላይ የሚሆኑ ምንም ጧሪ እና ደጋፊ የሌላቸው አረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማንን ከመላው ኢትዮጵያ በመሰብሰብ በ9 ቅርንጫፎቹ በመጦር አና በመንከባከብ ላይ ይገኛል። በአሁኑ ወቅት ከ2.3 ቢሊዮን ብር በላይ የፈጀውን G+12 ዘመናዊ ሆስፒታልና የአረጋውያን መኖሪያ እየገነባ ሲሆን ግንባታው 70 በመቶው ተጠናቅቋል። ይህ ሕንፃ ከ20,000 በላይ አረጋውያንን እና የአእም…
Donateበሀገራችን እያጋጠሙ ባሉት ማኅበራዊ ቀውሶች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ወገኖች አስቸኳይ ሰብአዊ እርዳታ የሚፈልጉ ሆነዋል። በተለይ ደግሞ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተከሰተው ድርቅ በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ፣ ጠለምት፣ በየዳና ጃና አሞራ፣ እንዲሁም በዋግኸምራ ዞን ሰሃላና አካባቢው የሚገኙ ወገኖቻችን ለጽኑ ማኅበራዊ ችግር ተጋልጠዋል። ማኅበረ ቅዱሳን በእነዚህ አካባቢዎች የነፍስ አድን ሥራዎችን ለማከ…
Donateበኢትዮጵያ የሰላም ግንባታ እና የግጭት አፈታት የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም መግቢያ፡- የአብዲሳ የተቀናጀ የማህበረሰብ ልማት ድርጅት በኢትዮጵያ በተለይም በኦሮሚያ፣ አማራ፣ አፋር እና ደቡብ ህዝቦች ያሉ ክልሎችን ሰላም ለማስፈን እና ግጭቶችን ለመፍታት ቁርጠኛ ነው። የጸጥታ ችግሮችን ለመፍታት እና ግጭቶችን ለማስታረቅ ከመንግስት እና ከታጣቂ ሃይሎች ጋር በትብብር እንሰራለን። ጥረታችን ሰላ…
Donate#የተፈጥሮን ፀጋ ያለ ስጋት ለገዳማዉያን በሚል መሪ ቃል በደብረ ቁስቋም የበጎ አድራጐት ማህበር የተዘጋጀውን በገጠሪቷ ኢትዮጵያ ለሚኖሩ ገዳማውያን እናቶች የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ ለማቅረብ በምናደርገዉ እንቅስቃሴ በመሳተፍ አለኝታነቶን ያሳዩ፡፡ በተጨማሪም ስለንፅህና መጠበቂያ አጠቃቀም እና የወር አበባ ከቤተክርስትያን ቀኖና እና ዶግማ አንፃር ግንዛቤ ማስጨበጫ ይሰጣል:: ደብረ ቁስ…
DonateThe Ethiopian Red Cross Society, inspired by the principles of humanity, impartiality and neutrality, reaches the most vulnerable people. Conflict, violence, drought, flood and other natural and manmade disasters have left millions of people dis…
DonateOur objective is to help female university students with strong academic performance in their academic journey. We at Steps Aid Ethiopia believe everyone deserves a proper education and that education is a fundamental human right. With the help of g…
DonateJoin us in advancing the accounting profession in Ethiopia! The Accounting Society of Ethiopia is dedicated to promoting excellence in accounting and addressing critical issues facing the profession. Now, we're embarking on an exciting initiative to…
DonateCopyright 2024 - Wegenfund | Powered by WegenTech