Here are some of the Causes, with the most recently created ones listed first. Simply select a cause that is close to your heart and donate generously.
‘ከጦርነት ወደ ትምህርት’ መልካም ነገር ለመስራት እና ትልቅ ተጽእኖ ለመፍጠር እንዲሁም የብዙዎችን ስብራት ለመጠገን የተዘጋጀ ታላቅ እድል! አይዞን ፋውንዴሽን በቅርቡ በሰሜን ኢትዮጵያ በነበረው ጦርነት ሰለባ የሆኑትን ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ‘ከጦርነት ወደ ትምህርት’ የሚል ፕሮጀክት አስጀምሯል። በዚህም የፈረሱ ት/ቤቶችን መልሶ መገንባት እና ሙሉ ዮኒፎርም ፣…
Donate
ጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረስብከት ጽ/ቤት ስር በአርባምንጭ ከተማ የሚገኘው የአቡነ ሰላማ 2ተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአካባቢው ተወላጆች በጎ ልገሳ እስከ ሁለተኛ ፎቅ የተሰራ ሲሆን ሶስተኛው ፎቅ ደግሞ በባንክ ብድር እየተሰራ እና አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል ። ለዚህም የባንክ እዳዉን ካልተከፈለ ትምህርት ቤቱ በባንክ ሊወረስ እንደሚችል ስለተነገራቸው ኮሜዲያን እሸቱ ያለባቸዉን የ 15 ሚሊዮን…
Donate
Urgent Call for Emergency Fundraising – Fire Disaster in Dallol Woreda, Afar Region Brief Situation Report: On July 17, 2025 (Hamle 10, 2017 EC), a devastating fire broke out in Badaa-Admuruug Kebele, Dallol Woreda of the Afar Region, destroying o…
Donate
በኢትዮጵያ የሰላም ግንባታ እና የግጭት አፈታት የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም መግቢያ፡- የአብዲሳ የተቀናጀ የማህበረሰብ ልማት ድርጅት በኢትዮጵያ በተለይም በኦሮሚያ፣ አማራ፣ አፋር እና ደቡብ ህዝቦች ያሉ ክልሎችን ሰላም ለማስፈን እና ግጭቶችን ለመፍታት ቁርጠኛ ነው። የጸጥታ ችግሮችን ለመፍታት እና ግጭቶችን ለማስታረቅ ከመንግስት እና ከታጣቂ ሃይሎች ጋር በትብብር እንሰራለን። ጥረታችን ሰላ…
Donate
Help Empower 6,500+ Students in Dukem Tedacha! 📍 Location: Dukem, Oromia, Ethiopia 🎯 Goal: Raise 20 million ETB to support over 6,500 students 📚 Purpose: School meals, uniforms, and learning materials Why We Need Your Help Many students in Duke…
Donate
በሀገራችን እያጋጠሙ ባሉት ማኅበራዊ ቀውሶች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ወገኖች አስቸኳይ ሰብአዊ እርዳታ የሚፈልጉ ሆነዋል። በተለይ ደግሞ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተከሰተው ድርቅ በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ፣ ጠለምት፣ በየዳና ጃና አሞራ፣ እንዲሁም በዋግኸምራ ዞን ሰሃላና አካባቢው የሚገኙ ወገኖቻችን ለጽኑ ማኅበራዊ ችግር ተጋልጠዋል። ማኅበረ ቅዱሳን በእነዚህ አካባቢዎች የነፍስ አድን ሥራዎችን ለማከ…
Donate
Help us build not just a centre—but a legacy of compassion and care. Help The Helper In the heart of Addis Ababa, Ethiopia, a quiet miracle has been unfolding since 2006. The Gergesenon Centre for Support and Rehabilitation of People with Menta…
Donate
ማኅበረ ቅዱሳን አርባ ምንጭ ማእከል ላለፉት ዓመታት በጋሞና አካባቢው ዞኖች እና ጎፋና ባስኬቶ አህጉረ ስብከት ስር የገጠሪቱን ቤተክርስቲያን አገልግሎቶች በማጠናከር ኢ-አማንያንን በማስተማር.ከአንድ መቶ አሥራ ሁለት ሺህ በላይ የሚሆኑትን ወደ ቅድስት ቤተክርስቲያን አንድነት እንዲመጡ አድርጓል፡፡ ነገር ግን አሁንም በገጠርና ጠረፋማ ያሉ በርካታ ወገኖቻችን እኛንም አጥምቁን፣ ኦርቶዶክስ አድርጉ…
Donate
+++ In the name of The Father, The Son and The Holy Spirit, One God Amen!! In 2016 E.C Mahibere Kidusan Europe supports 36 Abinet schools with a 1 to 1 project to pay for teachers and students. The aim of a 1 to 1 project is to facilitate a do…
Donate
Providing food, care, and dignity for vulnerable elderly individuals. Tesfa is committed to restoring dignity and improving the quality of life for elderly individuals in need. Through our welfare program, we provide regular meals, home-based sup…
Donate
ህፃን ብሌን አሸናፊ ትባላለች የስምንት ዓመት ልጅ ስትሆን በአ.አ ከተማ መከኒሳ ቆሬ ልዮ ቦታው 2 እና 5 ቁጥር ባስ ማዞርያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከወላጅ አባቷ ጋር የምትኖር ስትሆን ህፃን ብሌን ከተወለደች ጀምሮ እስካሁን በአልጋ ላይ ያለች እና እንደ እኩዮቿ መቦረቅ እና መጫወት ያልታደለች ፣ መማር በነበረባት እድሜ ከትምህርት ቤት ይልቅ በአልጋዋ ላይ እንድትውል የተገደደች…
Donate
የአምላክ ልጆች ፋውንዴሽን (የአልፋ) ነን:: ከሥራዎቻችን አንዱና ዋነኛ የሆነው "የአራስ ቤት" በሀገራችን በዓይነቱ የመጀመሪያ ሲሆን የአገልግሎት ትኩረቱም ችግረኛ ሴቶች በመንግሥት ጤና ተቋማት ከወለዱ በኋላ በመረከብ እናቶች ታርሰው፣ ልጆች የእናታቸውን ጡት ለስድስት ወራት ጠብተው፣ በሙያ ሠልጥነው እና እናቶች ጎዳናን ለኑሮ እንዳይመርጡ ህጻናቱም ከጉዳት እንዲያመልጡ የአስተሳሰብ ለውጥ በመፍ…
DonateCopyright 2025 - Wegenfund | Powered by WegenTech