Causes

Here are some of the Causes, with the most recently created ones listed first. Simply select a cause that is close to your heart and donate generously.

Here to start a Cause for a registered Organistion? Click here to Start a Cause now
cause-image

Eldana and sisters for the CHFE

Eldana Ahadu and her sisters are seeking donations to support children suffering from heart diseases. Your generous contribution, no matter the amount, will enable us to sponsor the treatment of a child awaiting surgery, offering them a chance at a …

ETB10,293.38 of ETB100,000.00 10%

Donate
cause-image

"ኑ አራስ እንጠይቅ"

የአምላክ ልጆች ፋውንዴሽን (የአልፋ) ነን:: ከሥራዎቻችን አንዱና ዋነኛ የሆነው "የአራስ ቤት" በሀገራችን በዓይነቱ የመጀመሪያ ሲሆን የአገልግሎት ትኩረቱም ችግረኛ ሴቶች በመንግሥት ጤና ተቋማት ከወለዱ በኋላ በመረከብ እናቶች ታርሰው፣ ልጆች የእናታቸውን ጡት ለስድስት ወራት ጠብተው፣ በሙያ ሠልጥነው እና እናቶች ጎዳናን ለኑሮ እንዳይመርጡ ህጻናቱም ከጉዳት እንዲያመልጡ የአስተሳሰብ ለውጥ በመፍ…

ETB77,831.83 of ETB300,000.00 26%

Donate
cause-image

በጉፋ ወረዳ በደረሰ ድንገተኛ የመሬት መናድ የተጎዱ ወጎናችንን እንረዳ

በጉፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጉዝዲ ቀበሌ በደረሰ ድንገተኛ የመሬት መናድ ምክንያት ከ229 በላይ ወገኖች ሕይወት ሲያልፍ ከ400 በላይ ደግሞ ያለመጠለያ ቀርተዋል። የተጎዱ ወገኖቻችንን የዕለት ደራሽ ምግብ እና ልብስ መስጠት የሚገባ በመሆኑ በኢትዮጵያ እና ከኢትዮጵያ ውጪ ያልችሁ በሙሉ የደረሰውን ሰብዓዊና ቁሳዊ ችግር በመረዳት አስቸኳይ ድጋፍ በወገንፈንድ በኩል እንድታደረጉ የወገን …

ETB340.05 of ETB1,000,000.00 0%

Donate
cause-image

Economic Empowerment of Women and Persons with disability

Salu Self-Help Blind and Handicapped Association (SSHBHA) is a secular, local civil organization that works for the welfare of Vulnerable Groups of Society with a Special focus on Women and Persons with visual and physical impairments. SSHBHA was es…

ETB0.00 of ETB3,000,000.00 0%

Donate
default-image

ህጻን የአብስራ ሺበሺን እናሳክም

ህጻን የአብስራ ሺበሺን እናሳክም ገና የሁለት ዓመት ጨቅላ የሆነችው የአብስራ ሺበሺ የልብ ህመም ተጠቂ ስትሆን ለልብ ቀዶ ጥገና የሚያስፈልገው ወጪ ብር 685000.00/ስድስት መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ብር መሆኑን ታዝማ የውስጥ ደዌና የቀዶ ህክምና ማዕከል ያሳወቀ ቢሆንም ወለጆቿ በዝቀተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ስለሆነ የተጠየቀውን ገንዘብ ከፍለው ለማሳከም ባለመቻላቸው ይህችን ለማዳን …

ETB1,300.00 of ETB650,000.00 0%

Donate
cause-image

ኑ ! በድርቅ የተጎዱ ወገኖቻችንን ሕይወት እንታደግ !

በሀገራችን እያጋጠሙ ባሉት ማኅበራዊ ቀውሶች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ወገኖች አስቸኳይ ሰብአዊ እርዳታ የሚፈልጉ ሆነዋል። በተለይ ደግሞ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተከሰተው ድርቅ በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ፣ ጠለምት፣ በየዳና ጃና አሞራ፣ እንዲሁም በዋግኸምራ ዞን ሰሃላና አካባቢው የሚገኙ ወገኖቻችን ለጽኑ ማኅበራዊ ችግር ተጋልጠዋል። ማኅበረ ቅዱሳን በእነዚህ አካባቢዎች የነፍስ አድን ሥራዎችን ለማከ…

ETB269,948.94 of ETB500,000.00 54%

Donate
cause-image

Urgent Fundraising Appeal for Gofa Zone Landslide Relief

Urgent Fundraising Appeal for Gofa Zone Landslide Relief The death toll from the devastating landslides in the Gofa Zone of southern Ethiopia has tragically risen to 157, and the number is expected to climb further. This disaster has left countle…

ETB0.00 of ETB10,000,000.00 0%

Donate
cause-image

We are seeking support for the construction of St. Gabriel's Chu

In the name of the Father, and of the Son, and of the Holy Spirit, one God, Amen. For God's sake, please read this message. We are seeking support for the construction of St. Gabriel's Church, a historic church with a rich history spanning ove…

ETB0.00 of ETB3,000,000.00 0%

Donate
default-image

Cannari group for The children heart fund of Ethiopia

this is some descirption about cannaris fundrasining activities for the children heart fund of ehtiopia.this is some descirption about cannaris fundrasining activities for the children heart fund of ehtiopia.this is some descirption about cannaris f…

ETB0.00 of ETB8,700.00 0%

Donate
cause-image

ማህበረሰባችን ንፁህ ውሀ እንዲያገኝ የበኩላችንን እንወጣ

በምስሉ ላይ ያሉት ህፃናት እና ሴቶች በንፁህ ውሀ እጦት ምክንያት መንገድ ላይ የሚገኝ ወራጅ ውሀ እየቀዱ በቤት ውስጥ ለተለያዩ አገልግሎት ላይ እያዋሉት ይገኛሉ። ስለሆነም እነዚህ ህፃናት እና ሴቶች ንፁህ ውሀ እንዲያገኙ እና እራሳቸውን ከውሀ ንፅህና ጉድለት ሊመጡባቸው ከሚችሉ በሽታዎች እንዲጠበቁ የበኩላችንን እንወጣ።

ETB70.00 of ETB300,000.00 0%

Donate
cause-image

ለፍጻሜው ምክንያት እንሁን

በቀደሙት አባቶቻችን ጥረት የቆዩልንና አገራችን በዓለም መድረክ በበጎ መልኳ እንድትታወቅ ያደረጉ ቅርሶቻችንን ትላንት በነበሩበት ሁኔታ ልንጠብቃቸውና ልንከባከባቸው ይገባል፡፡ ከነዚህ ቅርሶቻችን መካከል አንዱ የሆነው በከተማችን እምብርት ላይ በአራት ኪሎ ቤተመንግስት አጠገብ የሚገኘው የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ነው፡፡ ካቴድራሉ ለቤተክርስቲያናችን ከአክሱም ጽዮን ቀጥሎ ሁለተኛው ታ…

ETB228,501.13 of ETB10,000,000.00 2%

Donate
default-image

Urgent support Tiruwerk Ayane

A Call for Support Dear Community Members, My name is Mrs. Bizuwarqi Ayane, and I am over 80 years old. I reside in Bishoftu Township, Dukam Township, Xaddachaa District. At this stage in my life, I find myself facing severe difficulties. Curr…

ETB283.38 of ETB500,000.00 0%

Donate