Here are some of the Causes, with the most recently created ones listed first. Simply select a cause that is close to your heart and donate generously.
" እኔ የተዋሕዶ ድምጽ ነኝ! እናንተስ?" በሚል መሪ ቃል የማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ጣቢያን ለማጠናከር የአጭር ጊዜ፣ መካከለኛ ጊዜና ረጅም ጊዜ እቅድ አውጥተን በመንቀሳቀስ ላይ እንገኛለን፡፡ በአጭር ጊዜ ዕቅዳችን በአስቸኳይ የሚያስፈልጉ የስቱዲዮ እቃ ማሟላት፣ መኪና እና ጄኔሬተር ግዥዎች መፈጸም ሲሆን በመካከለኛ ጊዜ ሚድያችን ቋሚና ቀጣይነት ያለው የገቢ ምንጭ እንዲኖረው ማድረግ ይገኝ…
Donateለዋጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ ሀብት ማሰባሰቢያ ዘመቻ የመጀመሪያ ዙር እነሆ ብለዋል። ሁላችንም ብንረባረብ በአጭር ጊዜ እዉን ማድረግ እንችላለን። ይህንን ዘመቻ ያስጀመራችሁ ተባረኩ
DonateMary Joy Ethiopia is a veteran humanitarian organization that has been supporting vulnerable children and the elderly for the past 30 years. Recently, it has been engaged in the work of lifting the street children, especially nursing mothers, from t…
DonateAs it is known, Abdissa integrated community development organization is standing by various voluntary works to help the community in social problems and also the problems created by the communities of Borana and Gujji due to five years of interrupt…
DonateAs it is known, Abdissa integrated community development organization is standing by various voluntary works to help the community in social problems and also the problems created by the communities of Borana and Gujji due to five years of interrupt…
Donateበሀገራችን ኢትዮጵያ በተከሰተው ጦርነት እና ጦርነቱ ባስከተላቸው ቀውሶች ምክንያት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን፣ ኦርቶዶክሳውያንና ሌሎች ዜጎች ለከፋ ችግር እንደተጋለጡ ይታወቃል። ጦርነቱ ከባድ ጉዳት ካደረሰባቸው አካባቢዎች መሃል የዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት (ሰቆጣ እና አካባቢው) አንዱ ሲሆን በዚህ አካባቢ በተካሄደው ጦርነት እና ድርቅ ምክንያት ከሰባ ሺህ በላይ ሰዎች አስከ አሁን ድረስ በዋግ ኽም…
Donateመቄዶንያ ከ7,500 በላይ የሚሆኑ ምንም ጧሪ እና ደጋፊ የሌላቸው አረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማንን ከመላው ኢትዮጵያ በመሰብሰብ በ9 ቅርንጫፎቹ በመጦር አና በመንከባከብ ላይ ይገኛል። በአሁኑ ወቅት ከ2.3 ቢሊዮን ብር በላይ የፈጀውን G+12 ዘመናዊ ሆስፒታልና የአረጋውያን መኖሪያ እየገነባ ሲሆን ግንባታው 70 በመቶው ተጠናቅቋል። ይህ ሕንፃ ከ20,000 በላይ አረጋውያንን እና የአእም…
Donateበቦረና ላለው ህዝባችን እንድረስለት ረሀብ ጊዜ አይሰጥም ! የቻልነውን በመርዳት ለዚ ደግ ህዝብ እንድረስለት ! ውሀ ሲጠየቅ ወተት ለሚያቀርብ ማህበረሰብ ይሄ አይገባውም በአቅማችን እናግዘው. ብዙ ከብቶቻቸውን ቤተሰቦቻቸውን አተዋል ያሉት የማትረፍ ደሞ የኛ ግዴታ ነው !
Donateበመንፈሳዊ አገልግሎት ላይ የነበሩ አንዲሁም ቤተ ክርስቲያን በተከሰተው በወቅታዊ ችግር ምክንያት ቤተ ክርስቲያንን ይጠብቁ በነበሩ ካህናትና ምዕመናን ላይ የተለያየ አይነት መጠነ ሰፊ ጥቃት ደርሷል፡፡ በዚህም ጥቃት ህይወታቸውን ያጡ፣ ልዩ ልዩ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው እና ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ የሚገኙ እንዲሁም በደረሰባቸው ጉዳት ምክንያት በቀጣይ ተንቀሳቀስው ስራ በመስራት …
DonateYe-Amlak Lijoch Foundation (YLF) is a charity organization based in Ethiopia that is focused on creating a better future for street children, orphans and economically challenged women. We offer post-delivery housing to homeless moms and their newbor…
Donateየአምላክ ልጆች ፋውንዴሽን (የአልፋ) ነን:: ከሥራዎቻችን አንዱና ዋነኛ የሆነው "የአራስ ቤት" በሀገራችን በዓይነቱ የመጀመሪያ ሲሆን የአገልግሎት ትኩረቱም ችግረኛ ሴቶች በመንግሥት ጤና ተቋማት ከወለዱ በኋላ በመረከብ እናቶች ታርሰው፣ ልጆች የእናታቸውን ጡት ለስድስት ወራት ጠብተው፣ በሙያ ሠልጥነው እና እናቶች ጎዳናን ለኑሮ እንዳይመርጡ ህጻናቱም ከጉዳት እንዲያመልጡ የአስተሳሰብ ለውጥ በመፍ…
DonateSunny Future Humanitarian Association has been working for the better lives of destitute women, vulnerable children, and disadvantaged persons living with disabilities since April 2006. It has been registered by the Civil Society Organizations Autho…
DonateCopyright 2023 - Wegenfund | Powered by WegenTech