Here are some of the Causes, with the most recently created ones listed first. Simply select a cause that is close to your heart and donate generously.
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በለሚ ኩራ ክፍለከተማ ሰሚት ኮንደሚኒየም አካባቢ የሚገኘው የሰሚት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅድስት አርሴማ አዲሱ ካቴድራል ከታህሳስ 6 ቀን 2010 ዓም ጀምሮ በግንባታ ላይ ይገኛል። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ምዕመናን ባሉበት አካባቢ አሁን ያለው ቤተክርስቲያን ግን የመያዝ አቅሙ ከመቶ በታች በመሆኑ ህጻናት እና አረጋዊያን ቅዱስ ቁርባን ለመቀበል በፀሀይ እና በዝናብ ደጅ ላ…
Donate
የጥቁር ውሃ ደብረ ፀሐይ ቅድስት ድንግል ማርያም ቤተ ክርስቲያን በአክሱም ጽዮን ዲዛይን መሠራት ተጀምሮ በምእመናን በጎ ልገሳ አሁን የመጨራሻ ሥራዎች ላይ ደርሷል፣ እግዚአብሔር ይመስገን። ለዚህም ለመጨረሻዎቹ ሥራዎች ኮሜድያን እሸቱ 60 ሚሊዮን ብር ለማሰባሰብ በዶንኪ ቲዩብ ላይ አሁን የቤተ ክርስቲያን ሥራው የደረሰበትን ሁኔታ የሚያሳይ ዶክመንትሪ ያቀረበ ሲሆን ዶክመንትሪውን እያያችሁ በኢትዮ…
Donate
Kelem is a student-led initiative that serves as a dedicated bridge between the student community and the Sele Enat Charitable Organization. By organizing creative fundraisers and awareness campaigns, the project mobilizes resources to support orpha…
Donate
Kelem is a student-led initiative that serves as a vital bridge between the youth community and charitable organizations in Ethiopia. By mobilizing students from various schools, Kelem transforms academic energy into social impact, organizing target…
Donate
ለተአምረኛው ለገረሴ መ/መ/ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ መቅደስ እንሥራ! የአርባምንጩ ተአምረኛው የገረሴ ዮሐንስ ምዕመናን ከአራቱም ማዕዘን የኢትዮጵያ ክፍል እየመጡ ከጨጓራ ካንሰር፣ ከአንጀት ካንሰር፣ ከደም ካንሰር፣ ከኩላሊት፣ ከእንቅርት በሽታ የሚፈወሱበት ድንቅ ቦታ ነው:: በአልጋ መጥተው ቆመው ይሄዳሉ፣ እግራቸው ያበጠ መቆም ያቃታቸው ቁመው እንዲመለሱ አድርጓቸዋል በልጅ ማጣት የሚሰቃዩ እናቶች ልጅ…
Donate
Urgent Appeal for Help The woman you see in the photo is our sister, Meseret Fentabil. She is a resident of Addis Ababa and a mother of three children. Eight years ago, she developed a serious kidney disease. At that time, her father, Mr. Fentabil…
Donate
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን በሰሜን ወሎ ሃገረ ስብከት በጉባ ላፍቶ የሚገኘውን የዲጎ ደብረ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን የሆነውን የአዳሪ ትምህርት ቤትን እንታደግ! "ትላልቅ አብያተ ክርስያናት ገንብተን ትልልቅ ሊቃውንትን ከምናጣ ትልልቅ ሊቃውንትን አፍርተን እንደጥንቱ በድንኳን ብንገለገል ይሻለናል።" ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስ ይህ የቅድስት ቤተክርስቲያን የጀርባ አ…
Donate
ሰላም ለእናንተ ይሁን: በ 2000 ካ.ሜ ላይ ያረፈው እና በአዲስ አበባ የፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ የሚገኘው የደብረ ፀሐይ ቅዱስ ጊዮርጊስ የህንፃ ቤተክርስትያን ግንባታ ከተጀመረ ከ 9 ዓመታት በላይ የሆነው ሲሆን በአባቶች ጸሎት እና በምዕመናን ልገሳ ውጫዊው የስትራክቸር ስራው ተጠናቅቆ የ ፍጻሜ (ፊንሽንግ) ስራ ላይ ደርሰናል ፤ እግዚአብሔር ይመስገን ። የህንፃ ቤተክርስትያናችንን …
Donate
ህፃን ብሌን አሸናፊ ትባላለች የስምንት ዓመት ልጅ ስትሆን በአ.አ ከተማ መከኒሳ ቆሬ ልዮ ቦታው 2 እና 5 ቁጥር ባስ ማዞርያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከወላጅ አባቷ ጋር የምትኖር ስትሆን ህፃን ብሌን ከተወለደች ጀምሮ እስካሁን በአልጋ ላይ ያለች እና እንደ እኩዮቿ መቦረቅ እና መጫወት ያልታደለች ፣ መማር በነበረባት እድሜ ከትምህርት ቤት ይልቅ በአልጋዋ ላይ እንድትውል የተገደደች…
Donate
ጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረስብከት ጽ/ቤት ስር በአርባምንጭ ከተማ የሚገኘው የአቡነ ሰላማ 2ተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአካባቢው ተወላጆች በጎ ልገሳ እስከ ሁለተኛ ፎቅ የተሰራ ሲሆን ሶስተኛው ፎቅ ደግሞ በባንክ ብድር እየተሰራ እና አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል ። ለዚህም የባንክ እዳዉን ካልተከፈለ ትምህርት ቤቱ በባንክ ሊወረስ እንደሚችል ስለተነገራቸው ኮሜዲያን እሸቱ ያለባቸዉን የ 15 ሚሊዮን…
Donate
My name is Yared Tadesse. I am 45 years old. I have a family and I have a son. I have been unemployed for the past five years. I have suffered from a fracture in both ankles and the medical board has decided to treat me outside Ethiopia. As a result…
DonateCopyright 2026 - Wegenfund | Powered by WegenTech