ኑ ! በድርቅ የተጎዱ ወገኖቻችንን ሕይወት እንታደግ !

cause-image
  • Started by: Esubalew Geletu
  • For: logo.jpg
  • Started on: 02 nov 2023
  • Closing Date: 30 nov 2024

በሀገራችን እያጋጠሙ ባሉት ማኅበራዊ ቀውሶች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ወገኖች አስቸኳይ ሰብአዊ እርዳታ የሚፈልጉ ሆነዋል። በተለይ ደግሞ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተከሰተው ድርቅ በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ፣ ጠለምት፣ በየዳና ጃና አሞራ፣ እንዲሁም በዋግኸምራ ዞን ሰሃላና አካባቢው የሚገኙ ወገኖቻችን ለጽኑ ማኅበራዊ ችግር ተጋልጠዋል።
ማኅበረ ቅዱሳን በእነዚህ አካባቢዎች የነፍስ አድን ሥራዎችን ለማከናወን የተለመደ ድጋፋችሁን በማድረግ ሰብአዊና ማኅበራዊ ኃላፊነትዎ ይወጡ ሲል ጥሪውን ያቀርባል።

ለበለጠ መረጃ
• 09 43 00 04 03
• 09 1 1 38 27 53

Collections so far

(Rounded figure - does NOT affect actual money deposited)

ETB 269,949 of ETB 500,000 54%