የሚረዱንን እንርዳ! መስጠት መታደል ነው። ጌርጌሴኖን የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ እና ማገገሚያ ማዕከል

cause-image
  • Started by: Dagemawit Alemu
  • For: Gregesion logo
  • YouTube: https://www.youtube.com/watch?v=2C0aY03n3oU
    • Started on: 02 jun 2025
    • Closing Date: 31 dec 2025

    Help us build not just a centre—but a legacy of compassion and care.

    Help The Helper
    In the heart of Addis Ababa, Ethiopia, a quiet miracle has been unfolding since 2006. The Gergesenon Centre for Support and Rehabilitation of People with Mental Disorders, founded by Like Hireyan Melese Ayele, has become a refuge for over 1,500 people—each one formerly lost to the streets, abandoned, and struggling with untreated mental illness.
    Through unwavering dedication, the Centre has provided shelter, nourishment, medical care, and emotional healing to some of the most vulnerable members of society and continue to do so.
    But now, this lifeline is under serious threat.
    💔 A Crisis of Shelter
    The Centre’s temporary facilities are in critical condition—with leaking roofs, overcrowded dormitories, and crumbling infrastructure. Despite heroic efforts, the conditions are no longer sustainable. The need for immediate intervention is urgent.
    The Ethiopian government as generously granted 3,000 acres of land to build a permanent, purpose-built rehabilitation centre. This is a remarkable opportunity—but the Centre lacks the funds to break ground.

    🧡 How Your Donation Will Help
    Your generosity will go directly toward both immediate relief and long-term sustainability:
    • 🛏 Basic needs – Food, clean water, bedding, medicines, and hygiene supplies for current residents living in unstable conditions.

    የሚረዱንን እንርዳ! መስጠት መታደል ነው።
    ጌርጌሴኖን የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ እና ማገገሚያ ማዕከል በ ሊቀ ኅሩያን መለሰ አየለ እደ ኢትዮጵያን አቆጣጠር በ1998 አ/ም ተቋቋመ።

    ከኢፌድሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን እውቅና አግኝቶ በ አዕምሮ ሕመምና በተለያዩ ደዌ ታመው በሚሰቃዮ ሕሙማን ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመስራት ላይ የሚገኝ ሀገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን አላማው ምንም አይነት ጧሪ ቀባሪ ለሌላቸው የአዕምሮ ሕሙማን ምግብ፣ መጠለያ፣ እዲሁም አስፈላጊውን ሕክምና እዲያገኙ በማድረግ የተሙዋላ ቤተሰባዊ ፍቅርና እንክብካቤ መስጠት ነው።
    ማዕከሉ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ከ1500 በላይ የአዕምሮ ህሙማንና በተለያዩ ደዌ ታመው የሚሰቃዩ ከጎዳና እና ከተለያዩ የሀይማኖት ተቋማት በር ላይ በማንሳት በተከራየው የሕሙማኑ ማገገሚያ ማዕከል ውስጥ አስፈላጊውን መሰረታዊ ፍላጎታቸውን በሟሟላት ላይ ይገኛል።

    ለ አእምሮ ህሙማኑ የሚሆን ከመንግስት ለማዕከሉ ግንባታ 3000 ካሬ ሜትር ቦታ ተረክቦ ግንባታውን የጀመረ ሲሆን ግንባታውን ለማጠናቀቅ ያንተን፣ ያቺን፣ የኔን የኛን እርዳታ ይሻሉ።
    ማዕከሉ በክራይ ሕሙማኑን የሚያስጠልልበት ቦታ አመቺ ያልሆነ በተለይም በ አሁኑ ሰአት በጣም አስጊ ሁኔታላይ ይገኛሉ።

    ወድማችን ሊቀ ህሩያን ዲ/ን መለሰ ለዚ በረከት ክብር ከታደለ እኛም እያደረገ ያለውን መልካም ምግባር ልናግዘው ቀን የጣላቸው ወገኖቻችንን ነገ እነሱ የኛን የ ዲ/ን መለሰን እድል እዲያገኙ አለናችው በማለት የሚረዱንን እንርዳ ብለን እኛ በ ዪኬ የምንኖር ትውልደ ኢትዮጵያን ኤርትራዊያን እዲሁም ለበጎ ምግባር እጃችን የዘረጋን ሁሉ አለናቹ በማለት ቆመናል። እናተም የተቻላችውን እድታግዙን በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን።
    የሚሰጡ እጆች ብፁሀን ናቸው! መስጠት መታደል ነው።

    Collections so far

    (Rounded figure - does NOT affect actual money deposited)

    ETB 119,295 of ETB 2,000,000 6%