- Legal Name: ዋልድባ እንዳልሽህ ኪዳነምህረት ገዳም
- Fundraising Since: 27 nov 2025
ዋልድባ እንዳልሽህ ኪዳነምህረት ገዳም
ዋልድባ ዳልሻሕ ኪዳነ ምሕረት ገዳም የታነጸችው በ485 ዓ.ም እንደሆነ ይነገራል ። ቦታውን ያቀኑት አቡነ ገብረ መስቀል ናቸው። ይህ ገዳም ከጥንት ጀምሮ የአንድነት ገዳም ነው ። በዚህ ገዳም የላመና የጣመ መብል አይቀመስበትም የሞቀና የደመቀ ልብስ አይለበስበትም ። ገዳሙ በብዙ ግሑሳንና ሥውራን አባቶች ተጋድሎ የከበረ ገዳም እና እጅግ ውብ የሆኑ ሥርዓተ አበው የሚከናወንበት የተለየ ቀደምት ገዳማት ነው፡፡ ይሁን እንጂ መነኰሳቱ፡ የቦታውን ታሪክና ክብር አስጠብቀው ለመቀጠል፡ ከፍተኛ ቁርጠኝነት ቢኖራቸውም ታሪኩን እና ሰርዓቱን አሰጠብቆ ለማሰቀጠል ከፍተኛ የተፈሽጥሮ አድጋ በመጋረጡ ምክንያት የገዳሙ አባቶች የልማት ኮሚቴ አቋቁመው ገዳሙ እራሱን በመቻል ከተረጂነት መንፈስ ወጥቶ በገዳሙ ውስጥ ያሉ ከ 500 በላይ መነኰሳትን አረጋውያን ዓቅመ ደካሞችን ከመርዳትም አልፎ የአብነት ትምህርት ቤቱን በማስፋፋት የልህቅት ማአክል ማድረግ ጽኑ ፍላጎቱ ነው።
Whatever you choose, thank you!
Copyright 2026 - Wegenfund | Powered by WegenTech