eotc-logo-original-2

Abune Selama Secondary School Arbaminch

  • Legal Name: Abune Selama Secondary School Arbaminch
  • Fundraising Since: 23 jul 2025
  • Registraition number: 5150217

ጋሞና አካባቢው ዞኖች ሀገረስብከት ጽ/ቤት ስር በአርባምንጭ ከተማ የሚገኘው የአቡነ ሰላማ 2ተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአካባቢው ተወላጆች በጎ ልገሳ እስከ ሁለተኛ ፎቅ የተሰራ ሲሆን ሶስተኛው ፎቅ ደግሞ በባንክ ብድር እየተሰራ እና አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል ። ለዚህም የባንክ እዳዉን ካልተከፈለ ትምህርት ቤቱ በባንክ ሊወረስ እንደሚችል ስለተነገራቸው ኮሜዲያን እሸቱ ያለባቸዉን የ 15 ሚሊዮን ብር የባንክ እዳ ለመክፈል ብር ለማሰባሰብ በዶንኪ በጎ አሁን ላይ ትምህርት ቤቱ ተተኪ ትውልዶች ላይ እየሰራ ያለዉን ሁኔታ የሚያሳይ ዶክመንተሪ ያቀረበ ሲሆን ዶክመንተሪዉን እያያቹህ በኢትዮጲያ እና በመላው አለም የምትገኙ ምዕመናን የምትችሉትን ሁሉ እንድትረዱን በእግዚያብሄር ስም እንጠይቃለን።

Recent Causes

Please, help us to help others

    Ways you can support us

  1. You can simply use the Donate to AbuneSelam Arbaminch button above and we will apply the funds to any of the causes as we see fit.
  2. Alternatively, you can select a cause that appeals to you more, and give as generously as you can. And, don't forget to inform others, too.
  3. Finally, to go the extra-mile, you can Start a new cause to fundraise from your friends and family.

Whatever you choose, thank you!

Image