ኅብረታችን ለቤተ ክርስቲያናችን

cause-image
  • Started by: Esubalew Geletu
  • For: logo.jpg
  • Started on: 16 nov 2022
  • Closing Date: 30 mar 2023

ማኅበረ ቅዱሳን እና ደጆችሽ አይዘጉ መንፈሳዊ የአገልግሎት ማኅበር በጋራ በመሆን ”ኅብረታቸን ለቤተ ክርስቲያናችን” በሚል መሪ ቃል ታኅሣሥ 2 ቀን 2015 ዓ.ም. በሚሊንየም አዳራሽ ታላቅ ጉባኤ አዘጋጅተናል፡፡

የጉባኤውም ዋና ዓላማ በጅማ ሀገረ ስብከት ለስብከተ ወንጌልና ለአብነት ትምህርት ቤት ማስፋፊያ፣ ለግቢ ጉባኤያት አገልገሎት ድጋፍ፣ የተዘጉ አብያተ ክርስቲያናት ማስከፈቻ እንዲሁም የተጀመሩ ፕሮጀክቶች ማጠናቀቂያ የሚውል ገቢ ማሰባሰብ ነው፡፡
በመሆኑም በሀገር ውስጥ ሆነው ድጋፍ ማድረግ ያልቻሉ ምእመናን ይኽ ዓላማ ይሳካ ሳንድ ድጋፋችሁን እንድታደርጉልን በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ስም እንጠይቃለን፡፡

Collections so far

(Rounded figure - does NOT affect actual money deposited)

ETB 248,559 of ETB 2,000,000 12%