ለደብረሊባኖስ  ገዳም የአንድ ዓመት ቀለብ እንግዛ

cause-image
  • Started by: Debre Libanos Abune Teklehaymanot
  • For: eotc-logo-original-2
  • Started on: 15 oct 2025
  • Closing Date: 06 jun 2026

የደብረሊባኖስ ቅዱስ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም በውስጡ ከ 800 በላይ መነኮሳትና ከ 5000 በላይ የአብነት ተማሪዎች ያሉት ሲሆን አሁን ላይ ገዳሙ ባጋጠመው ወቅታዊ ችግር ምክንያት የቀለብ ችግር ያጋጠመው በመሆኑ በዶንኪ ትዩብ አማካኝነት ገንዘብ እያሰባሰብን እንገኛለን
የበኩላችሁን በማድረግ የበረከቱ ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል

Collections so far

(Rounded figure - does NOT affect actual money deposited)

ETB 1,478,926 of ETB 45,000,000 3%