- Started on: 15 apr 2022
- Closing Date: 30 nov 2022
በሀገራችን ኢትዮጵያ በተከሰተው ጦርነት እና ጦርነቱ ባስከተላቸው ቀውሶች ምክንያት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን፣ ኦርቶዶክሳውያን እና ሌሎች ዜጎች ለከፋ ችግር እየተጋለጡ ይገኛሉ። ጦርነቱ ከባድ ጉዳት ካደረሰባቸው አካባቢዎች መሃል የዋግ ኽምራ ሀገረ ስብከት አንዱ ነው (ሰቆጣ እና አካባቢው)። በአሁኑ ወቅት ከ60 ሺ በላይ ተፈናቃዮች በሰቆጣ ከተማ የሚገኙ ሲሆን እንዚህን ችግረኞች የትንሳዔን በዓል እንዲያከብሩ ለመርዳት በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ለወገናችሁ በምትችሉት ሁሉ በዚህ በወገን ፈንድ በኩል ርዳታችሁን እንድታደርሱልን ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን
የታላቋ ብሪታንያ እና አየርላንድ ማኅበረ ካህናት
Copyright 2024 - Wegenfund | Powered by WegenTech