FROM WAR TO SCHOOL

cause-image
  • Started on: 07 aug 2023
  • Closing Date: 31 aug 2024

‘ከጦርነት ወደ ትምህርት’

መልካም ነገር ለመስራት እና ትልቅ ተጽእኖ ለመፍጠር እንዲሁም የብዙዎችን ስብራት ለመጠገን የተዘጋጀ ታላቅ እድል!

አይዞን ፋውንዴሽን በቅርቡ በሰሜን ኢትዮጵያ በነበረው ጦርነት ሰለባ የሆኑትን ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ለመመለስ ‘ከጦርነት ወደ ትምህርት’ የሚል ፕሮጀክት አስጀምሯል።

በዚህም የፈረሱ ት/ቤቶችን መልሶ መገንባት እና ሙሉ ዮኒፎርም ፣ ደብተር፣ እስክሪብቶ ፣ እርሳስ እና ሌሎች ለአንድ አመት አገልግሎት የሚውሉ የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎች በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ለተመረጡ 3 ትምህርት ቤቶች ይሰጣል። በተዘጋጁት ፓኬጆች ስፖንሰር በማድረግ የዚህ በጐ አላማ ተሳታፊ ይሁኑ። ለሌሎችም ሼር ያድርጉ።

‘WAR TO SCHOOL’

Here is an excellent opportunity to make an outstanding impact on our community and heal the wounds of many. Ayzon Foundation launched a project called ‘ WAR TO SCHOOL’ to return students who are victims of a recent war in northern Ethiopia.

By this we are rebuilding schools and providing complete Uniforms, Exercise books, Pens & pencils, and other sanitary items enough to be used for a year will be given to 3 selected schools in Tigray, Amhara, and Afar.

Join us in this initiative for range of initiatives and share the cause with others.

For more info: +251911399834 /+251938811111
Commercial Bank of Ethiopia: 1000495567277 (Ayzon Foundation)
Email: info@ayzonfoundation.org Website: www.ayzonfoundation.org

.
.

#ayzonfoundation #ethiopia #charity #charityevent #charitywork #charitychallenge t #Afar #Tigray #amhara

Collections so far

(Rounded figure - does NOT affect actual money deposited)

ETB 45,450 of ETB 1,070,000 4%